- Agriculture & Food
- Beauty & personal care
- Books
- Electronics
- Fashion
- Furniture
- Luggage and Travel Gear
- Office supplies & Services
- Sports & Tools
Help & Settings
Customer Service
Sign In
Bid Closing Date: 29/10/2023
Bid Opening Date: 30/10/20023
Published On: AddisZemen
Bid document price: 100
Bid bond: 10,000
Region: Sidama
የጨረታ
ማስታወቂያ
የጨረታ
ቁጥር 02/2016
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች በሎት የተገለጹ እቃዎችን:
ሎት 1. ኤሌክትሮኒክስ
ሎት 2. አንቲ ቫይረስ
ሎት 3 ሞተር ሳይክል
ሎት 4 ፈርኒቸር
በዚሁ መሰረት፡-
1. በየዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያለው የዘመኑን ግብር የገበረ
2.የቫት VAT ፣ ተመዝጋቢነት ሰርተፍኬት ያለው
3. የግብር ከፋይ/TIN/ መለያ ቁጥር ያለው
4. የዕቃና የአገልግሎት አቅራቢነት ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ ድርጅቶች
5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀስውን ማስረጃዎች ኦርጅናልና ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
6.ተጫራቾች የጨረታውን ሠነድ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ለእያንዳንዱ ሎት ሰነድ የማይመለስ ብር 100(አንድ መቶ ብር)ብቻ ሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ቢሮ ቁጥር 37 በመክፈል ሠነዱን መውሰድ ይቻላል።
7.ተጫራቾች መወዳደር ለሚፈልጉት ዕቃዎች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ CPO/ BD BOND የ90 ቀን/ ለያንዳንዱ ሎት ብር 10,000 በጠቅላይ ፍርድ ቤት ስም በማሠራት ማቅረብ የሚችል
8.ተጫራቾች የፋይናንሻል ዶክመንት ኦርጂናል 1 ኮፒ 1 በተለያየ በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ ለጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ መከተት ይኖርባቸዋል፡፡ እንዲሁም ቴክኒካል ዶክመንት ኦርጂናል 1 እና ኮፒ 1 በተለያየ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
9.ጨረታው ጋዜጣ ላይ ከወጣ ከ15 ተከታታይ ቀናት በኋላ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ 4፡30 ላይ ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው/ በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ዕለቱ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተገለጸው ሰዓት ይከፈታል፡፡
10.የጨረታ አሸናፊ ዕቃውን በራሱ ወጪ አጓጉዞ መጋዝን ማስገባት ይኖርበታል፡፡
11.የጨረታው አሸናፊ በጨረታ መመሪያ መሰረት የጨረታ አሸናፊነቱ በማስታወቂያ ይገለጻል።
12.መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 046 212 5584 መጠቀም ይቻላል፡፡
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት Company Info
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት
Merkatomarket is your go-to online marketplace for all your needs. We provide a wide range of products with the best deals and customer service.
© 2024 merkatomarket.com. All rights reserved.
powered by Bet softnets