- Agriculture & Food
- Beauty & personal care
- Books
- Electronics
- Fashion
- Furniture
- Luggage and Travel Gear
- Office supplies & Services
- Sports & Tools
Help & Settings
Customer Service
Sign In
Bid Closing Date: ለ15 ተከታታይ ቀናት ቆይቶ በ16ኛው ቀን 3፡15 ሰዓት
Bid Opening Date: በ16ኛው ቀን በ3፡45 ሰዓት
Published On: አዲስ ዘመን
Bid document price: 200
Bid bond: 50000
Region: Sidama
የጨረታㅤ ማስታወቂያ
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ ለሀዋሳ ከተማ አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት በ2016 በጀት አመት ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች እና ፈርኒቸር ዕቃዎች ባቀዱት መሠረት ግዥን ለመፈጸም እንዲቻል በዘርፉ ሕጋዊ ፍቃድ ካላቸው አቅራቢዎች መካከል በጨረታㅤ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ የሚገዙ ዕቃዎች፡-
ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ግዥ - ሎት 01/2016
ፈርኒቸር ዕቃዎች ግዥ፡- ሎት
02/2016
በዚህ መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አቅራቢዎች መወዳደር ይችላሉ፡፡
1.በሥራ መስኩ ሕጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፣ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉና የዘመኑን ግብር መክፈላቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
2.ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ ፣
3.የአቅራቢነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፣
4.ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ጨረታㅤ የጨረታㅤ ማስከበሪያ 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር ) በባንክ የተረጋገጠ
(የተመሰከረ) ሲፒኦ (CPO ) ወይም ቢድ ቦንድ ከጨረታㅤ ሰነድ ጋር ማቅረብ አለበት ፡፡
5.የጨረታㅤ ሰነዱን ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይ/ኢኮ/ልማት መምሪያ ቢሮ በመቅረብ ይህ ጨረታㅤ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15
/ለአስራ አምስት/ ተከታታይ ቀናትን በመጠቀም ብር 200/ሁለት መቶ/
በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
6.ጨረታㅤ ሰነዱ በሰም ለየብቻቸው በታሸገ ኤንቨሎፕ አንድ ኦሪጂናል እና ሁለት ኮፒ ፋይናንሻል በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተከታታይ ቀናትን በመጠቀም በፋይ/ኢኮ/ልማ/ መምሪያ ግዥ ከፍል ቢሮ ቁጥር 10 (ግዢ ኬዝ ቲም ) ለዚሁ ጨረታㅤ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
7. ጨረታㅤው በ16ተኛው ቀን በ3፡15
ሰዓት ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትም ሆነ ባልተገኙበት በ3፡45 ሰዓት በቢሮ ቁጥር 10 ይከፈታል፡፡ ይህ ቀን በበዓላት ቅዳሜ ወይም እሁድ ከሆነ ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት የሚታሸግና የሚከፈትበት ቀን ይሆናል፡፡ የበዓል ቀን ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ጨረታㅤው ይከፈታል፡፡
8.መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታㅤውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ስልክ ቁጥር፡-
046 212 1334
የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮ/ል/መምሪያ
የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮ/ል/መምሪያ
Merkatomarket is your go-to online marketplace for all your needs. We provide a wide range of products with the best deals and customer service.
© 2024 merkatomarket.com. All rights reserved.
powered by Bet softnets