- Agriculture & Food
- Beauty & personal care
- Books
- Electronics
- Fashion
- Furniture
- Luggage and Travel Gear
- Office supplies & Services
- Sports & Tools
Help & Settings
Customer Service
Sign In
Bid Closing Date: differ for each lot
Bid Opening Date: differ for each lot
Published On: AddisZemen
Bid document price: 200
Bid bond: differ for each lot
Region:
የጨረታㅤ ማስታወቂያ
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በጉጂ ዞን የአዶላ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት በከተማ ውስጥ ለሚገኙ የመንግስት መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ
-አላቂ እቃዎች ፣ የጽዳት እቃዎች ፣
-ኤሌክትሮኒክስ ፣ የቋሚ እቃዎች(furniture)እና
-የደንብ ልብስ ለ2016 በጀት አመት በግልጽ ጨረታㅤ አወዳድሮ
መግዛት ይፈልጋል
በዚሁ መሰረት ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች
የምታሟሉ ድርጅቶች ቀርባችሁ
መወዳደር ትችላላችሁ::
1.ተጫራቾች በዚህ የስራ ዘርፍ የተሰማሩ ስለመሆናቸው ህጋዊ የታደሰ የንግድ ምዝገባና ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን የመንግስት ግብር ስለመክፈላቸው መረጃ ማቅረብ የሚችሉ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው በአቅራቢነት የተመዘገቡበትን
ሰነድ ማቅረብ
አለባቸው፡፡
2.ተጫራቾች የተጨማሪ
እሴት ታክስ (VAT)ተመዝጋቢ ለመሆናችሁ መረጃ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ አለባችሁ ::
3.ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለተከታታይ 5 የስራ ቀናት በመደበኛ የስራ ሰዓት የማይመለስ
ብር 200.00 (ሁለት መቶ)
በመክፈል ከአዶላ ወዩ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት ግዥ
ክፍል ሰነዱን መግዛት
ይችላሉ፡፡
4.ማንኛውም ተጫራች የጨረታㅤ ማስከበሪያ ከጠቅላላው
የግዥ ዋጋ
1% በአዶላ ወዩ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት ስም የተዘጋጀ በባንክ የተረጋገጠ CPO ከዋናው (Orginal)ከጨረታㅤ ሰነድ ጋር አያይዞ ማቅረብ አለበት፡፡ የጨረታㅤው አሽናፊ ከተለየ በኃላ ለተሸናፊ ተወዳዳሪዎች ያቀረቡትን
የጨረታㅤ ማስከበሪያ ወዲያውኑ የሚመለስ ሲሆን ጨረታㅤውን ላሸንፋት የሚመለሰው ደግሞ የውል ማስከበሪያ በአዶላ ገንዘብ ጽ/ቤት ካስገቡ በኃላ ነው::
5.የፅህፈት መሳሪያዎች
፣ የጽዳት
እቃዎች እና የደንብ ልብስ የጨረታㅤ ሰነዱ ተጫራቾች በሰም በታሸገ ፓስታ (envelope) ዋናውን ና ኮፒውን ለያይቶ ይህን ማስታውቂያ ከታተመበት እለት ጀምሮ ለ5 ተከታታይ የስራ ቀናቶች
ለዚህ ጨረታㅤ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ
ጨረታㅤው 5 የስራ ቀናቶች
ከተጠናቀቀ በኋላ በሚቀጥለው
የስራ ቀን
ከጠዋቱ 4:00 በአዶላ
ከተማ አስተዳደር
አዳራሽ ተጫራቾች
ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ና ተዛቢዎች በተገኙበት በአዶላ ገንዘብ ጽ/ቤት አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል። ሆኖም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጨረታㅤው መክፈቻ ስነ-ስረአት ላይ አለመገኘት የጨረታㅤውን መክፈት አያስተጓጉለውም፡፡
6.የኤሌክትሮኒክስ እና ቋሚ እቃዎች ለማቅረብ
የሚወዳደሩ ተጫራቾች የጨረታㅤ ሰነዱ ተጫራቾች
በሰም በታሸገ ፓስታ (envelope) ዋናውንና ኮፒውን ለያይቶ
ይህን ማስታውቂያ ከታተመበት
እለት ጀምሮ ለ5 ተከታታይ የስራ ቀናቶች
ለዚህ ጨረታㅤ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
ጨረታㅤው 15 የስራ ቀናቶች
ከተጠናቀቀ በኋላ በሁለተኛው
ወይም ከአንድ ቀን በኋላ ባለው የስራ ቀን ከጠዋቱ 4:00 በአዶላ
ከተማ አስተዳደር አዳራሽ
ተጫራቾ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት
በአዶላ ገንዘብ ጽ/ ቤት አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል። ሆኖም ተጫራቾች
ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው
በጨረታㅤው መክፈቻ ስነ- ስረአት ላይ
አለመገኘት የጨረታㅤውን
መከፈት አያስተጓጉለውም፡፡
7.የጨረታㅤው አሸናፊ ያሸነፈበትን እቃ በታዘዘው ጥራት እና ብዛት መሰረት አዶላ ገንዘብ ጽ/ቤት ድረስ አምጥቶ ያስረክባል፡፡
8.ጨረታㅤው የሚካሄደው በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ ይሆናል፡፡
9.መስሪያ
ቤቱ የተሻለ
አማራጭ ካገኘ ጨረታㅤውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
10.ስለ ቀድሞ መልካም አፈጻጸም መረጃ ፎቶ ኮፒ ከጨረታㅤ ሰነድ ጋር ያቀረበ ተወዳዳሪ ዋጋና ቴክኒካል ከሌላው ተወዳዳሪ ጋር እኩል ቢሆን ቅድሚያ ላቀረበው ይሰጣል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ
ቁጥር 046 335 0773
የአዶላ ወዩ
ገንዘብ ጽ/ቤት
የአዶላ ወዩ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት
Merkatomarket is your go-to online marketplace for all your needs. We provide a wide range of products with the best deals and customer service.
© 2024 merkatomarket.com. All rights reserved.
powered by Bet softnets